Make money doing the work you believe in

አንተ “ጠብቀውና ላልተው” ያልካቸው የአድራጊና የተደራጊ ግሦች ጉዳይ ዐዲስ አለማየሁ በሚጠብቀው ቀለም ላይ ነቁጥ በማኖር ችግሩን እንድንፈታ መፍትሔ አቅርበው ነበር (በ”ፍቅር እስከ መቃብር” መጽሐፋቸው መግቢያ ላይ)። ልዩነቱ አንተ ማጥበቁን በሆሄ እንግለጽ ስትል እሳቸው በትእምርት (በነቁጥ) ማለታቸው ብቻ ነው!

ተሰሚ (ተደማጭ) የሆነ የቋንቋ ማዕከል ከሌለ የግል ጥረት ሥር የሚሰድ አይመስለኝም! ግና ሠናይ ውእቱ መሆኑን በአድናቆት እገልጻለሁ!

May 20
at
12:01 PM
Relevant people

Log in or sign up

Join the most interesting and insightful discussions.